Vi bøger
Levering: 1 - 2 hverdage

ወይመስል፡ ውእቱ፡ አርዌ፡ ነምረ፡፡ - ፍ - Bog

af , , , , , ,
Bag om ወይመስል፡ ውእቱ፡ አርዌ፡ ነምረ፡፡

ቀደም፡ ሲል የደቂቀ ኤልያስ ማኅበር ዋና ተሟጋች የነበሩት አባ ዮሴፍ ብርሃኔ በንስኀ ወደ ኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያን ከተመለሱ በኋላ ያላቸውን የምስክርነት ቃል በእዚህ መጽሐፍ አቅርበዋል ጠላት ሰይጣን በያዝነው ሦስተኛ ሺህ ዘመን መግቢያ ላይ ቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ለመከፋፈል ለማፈራረስና ለማጥፋት ስውር አላማ ቀምሞ ባለ በሌለ ኃይሉ የተንቀሳቀሰበት ዘመን እንደነበረ አባ ዮሴፍ በአሳለፉት፡ የሕይወት ተሞክሮ ላይ በመመርኮዝ አውሬው የኢትዮጵያን ጥንታዊት ክርስትና ለመቃወም ያደረገውን ፍልሚያ ወይመስል ውእቱ አርዌ ነምረ በተሰኘው በእዚህ መጽሐፋቸው ለመግለጽ ሞክረዋል አባ ዮሴፍ ቀደም ሲል የደቂቀ ኤልያስን ፀረ ክርስትና አስተምህሮ በማራገብ ለፈጸሙት ስህተት ይቅርታ በመጠየቅ ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያናችን በዕንቊ በወርቅ በሚመሰለው የቀናች ሃይማኖቷ እንከን በማይወጣለት መንፈስ ቅዱሳዊ ቀኖናና ሥርዓቷ ለሰው ልጆች ሁሉ የምታበራ፤ጌታ በቅዱስ ወንጌል የሲኦል ደጆች ሊያነዋውጧት አይችሉም ሲል እንደተናገረም ማንም ማን ሊያፈርሳትና ሊያጠፋት የማይቻለው ዘለዓለማዊ የቅዱሳን ማደሪያ መሆኗን በእዘህ መጽሐፍ በአጽንኦት ይናገራሉ

Vis mere
  • Sprog:
  • Afrikaans
  • ISBN:
  • 9781072465232
  • Indbinding:
  • Paperback
  • Sideantal:
  • 572
  • Udgivet:
  • 6. Juni 2019
  • Størrelse:
  • 152x229x32 mm.
  • Vægt:
  • 830 g.
  • 8-11 hverdage.
  • 2. Oktober 2024
På lager

Normalpris

Medlemspris

Prøv i 30 dage for 45 kr.
Herefter fra 79 kr./md. Ingen binding.

Beskrivelse af ወይመስል፡ ውእቱ፡ አርዌ፡ ነምረ፡፡

ቀደም፡ ሲል የደቂቀ ኤልያስ ማኅበር ዋና ተሟጋች የነበሩት አባ ዮሴፍ ብርሃኔ በንስኀ ወደ ኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያን ከተመለሱ በኋላ ያላቸውን የምስክርነት ቃል በእዚህ መጽሐፍ አቅርበዋል ጠላት ሰይጣን በያዝነው ሦስተኛ ሺህ ዘመን መግቢያ ላይ ቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ለመከፋፈል ለማፈራረስና ለማጥፋት ስውር አላማ ቀምሞ ባለ በሌለ ኃይሉ የተንቀሳቀሰበት ዘመን እንደነበረ አባ ዮሴፍ በአሳለፉት፡ የሕይወት ተሞክሮ ላይ በመመርኮዝ አውሬው የኢትዮጵያን ጥንታዊት ክርስትና ለመቃወም ያደረገውን ፍልሚያ ወይመስል ውእቱ አርዌ ነምረ በተሰኘው በእዚህ መጽሐፋቸው ለመግለጽ ሞክረዋል አባ ዮሴፍ ቀደም ሲል የደቂቀ ኤልያስን ፀረ ክርስትና አስተምህሮ በማራገብ ለፈጸሙት ስህተት ይቅርታ በመጠየቅ ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያናችን በዕንቊ በወርቅ በሚመሰለው የቀናች ሃይማኖቷ እንከን በማይወጣለት መንፈስ ቅዱሳዊ ቀኖናና ሥርዓቷ ለሰው ልጆች ሁሉ የምታበራ፤ጌታ በቅዱስ ወንጌል የሲኦል ደጆች ሊያነዋውጧት አይችሉም ሲል እንደተናገረም ማንም ማን ሊያፈርሳትና ሊያጠፋት የማይቻለው ዘለዓለማዊ የቅዱሳን ማደሪያ መሆኗን በእዘህ መጽሐፍ በአጽንኦት ይናገራሉ

Brugerbedømmelser af ወይመስል፡ ውእቱ፡ አርዌ፡ ነምረ፡፡



Find lignende bøger
Bogen ወይመስል፡ ውእቱ፡ አርዌ፡ ነምረ፡፡ findes i følgende kategorier:

Gør som tusindvis af andre bogelskere

Tilmeld dig nyhedsbrevet og få gode tilbud og inspiration til din næste læsning.